የአምልኮ ጊዜ

ሁሉም ምዕመናን በእነዚህ ፕሮግራሞች እንዲሳተፉ በክብር ተጋብዘዋል።

  • እሁድ
  • 3:00 - 6:00
  • መሰረተ ክርስቶስ ጋፋርሳ ቡራዩ ቤተ ክርስቲያን

የወጣቶች ፕሮግራም

ወጣቶች በመንፈሳዊ ሕይወት እንዲያድጉ የተዘጋጀ ፕሮግራም።

  • እሁድ ከሰዓት በኋላ
  • 8:00 - 11:30
  • መሰረተ ክርስቶስ ጋፋርሳ ቡራዩ ቤተ ክርስቲያን

የሕፃናት ፕሮግራም

ሕፃናት በክርስቶስ እምነት እንዲያድጉ የተዘጋጀ ፕሮግራም።

  • ቅዳሜ
  • 2:00 - 4:00
  • መሰረተ ክርስቶስ ጋፋርሳ ቡራዩ ቤተ ክርስቲያን

የጸሎት ጊዜ

ምዕመናን በጸሎት እና በኅብረት የሚገናኙበት ፕሮግራም።

  • ሀሙስ
  • 11:00 - 1:00
  • መሰረተ ክርስቶስ ጋፋርሳ ቡራዩ ቤተ ክርስቲያን

የጸሎት ጊዜ

ምዕመናን በጸሎት እና በኅብረት የሚገናኙበት ፕሮግራም።

  • ዓርብ
  • 2:00 - 6:00
  • መሰረተ ክርስቶስ ጋፋርሳ ቡራዩ ቤተ ክርስቲያን